|
|
|
ቅዱስ ሲኖዶስ ሐዋርያዊ ቱውፊቱን ኦርቶዶክሳዊ ሕጉን ያስጠብቅ Restore Holy Syno |
update
To: Ethiopian Orthodox Tewahedo Church,ባለፉት ጥቂት ቀናት የቅዱስ ሲኖዶስን ታሪካዊ ስብሰባ” ድራማ” ስንከታተል ቆይተናል። መረጃዎቹም ሆነ የሰማናቸው የብጹዓን አባቶች አካሄድ ለሰሚውም እንግዳ ፣ እንደ ቤተከርስቲያን ልጆች ደግሞ አንገታችንን ያስድፋን ለጊዜውም ቢሆን በአባቶቻችን ተስፋ እንድንቆርጥ ያደረገን ነበር። አግዚአብሔር እረሰቶን ይሆንን? ብለን የጠየቅን ጠቂቶች አይደለንም። ለሁሉም ግን ልጅ አባቱን መጠየቅ ሥርዓትም ግዴታም ስለሆነ እኛም አባቶቻችን ጋር ደውለን የምንስማው እውነት ነዉ ወይ ብለን ጠይቀን? ከብጹን አበው የሰማነው ግን በሀሳብም በዓላማም አንድ መሆኑና ለቤተክርስቲያን ከመቸውም በላይ በሕብረት እንደቆሙ ተረድተናል። ያነጋገርናችው ፭ ሊቃነ ጳጳሳት አቡነ ቀውስጦስ ፣ አቡነ መልከጼዴቅ ፣ አቡነ ሳዊሮስ፣ አቡነ ጎርጎርዮስ፣ አቡነ ዕንባቆም ናቸው። ሙሉ ቃለ መጠይቁን እና አቡነ ጢሞቴዎስ ለቪኦኤ የሰጡትን ቃለ መጠይቅ ለንጽጽር አስቀምጠነዋል ። ከዚህ በታች ይመልከቱ
Sincerely,
The ቅዱስ ሲኖዶስ ሐዋርያዊ ቱውፊቱን ኦርቶዶክሳዊ ሕጉን ያስጠብቅ Restore Holy Syno Petition to Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, was created by All concerned and written by Supporters of Ethiopians and Ethiopian Orthodox Tewahedo Church (restore.orthodoxy@gmail.com). This petition is hosted here at www.PetitionOnline.com as a public service. There is no endorsement of this petition, express or implied, by Artifice, Inc. or our sponsors. For technical support please use our simple Petition Help form.
Send Petition to a Friend - Petition FAQ - Start a Petition - Contributions - Privacy - Media Kit
| PetitionOnline - DesignCommunity - ArchitectureWeek - Great Buildings - Archiplanet - Search | |
| http://www.PetitionOnline.com/172430/petition.html | © 1999-2007 Artifice, Inc. - All Rights Reserved. |